- -

ከሃይል ንቀት ወደ ዕውቀትና ንቃት ለህዝባዊ ዕድገት

ዕው

ስማ ስሚ ስሙ በስመ አብ ቢስሚላሂ በሉ፤

በቅላጼ መልክት፤ ይታደስ-ይቀደስ ትውልደ-ብርሃኑ፤

በተቻለው መጠን፤ በተፈለገ ለት፤ ቀን ይወጣል አሉ።

እንደ መሃል ምሥራቅ፤ አፍሪቃ ሰሜኑ፤

ኢትዮጵያም ይደርሳል ፅዋው መኅበሩ፤

Beautiful Minds of Addis Tiwlid 2012 1*)

Search

Monday, December 26, 2011

He is a genuine Ethiopian Patriot



This is Common Sense! If only YOU ARE Genuine & Sincere!

Tuesday, November 29, 2011

Humiliating a Generation! Part II

Humiliating a Generation! Part II

"In a way, the torture victim's own body is rendered his worse enemy. It is corporeal agony that compels the sufferer to mutate, his identity to fragment, his ideals and principles to crumble. The body becomes an accomplice of the tormentor, an uninterruptible channel of communication, a treasonous, poisoned territory."  (0

This is Humiliating a Generation! Part II  (1

The first part was the crime on Birtukan; Thursday, 7 October 2010http://www.youtube.com/watch?v=Qo8mIf2Xn1Q

(Listen to her Interview later, in the aftermath (abroad): VOA-Interview)

***
Humiliating and Demoralization is a disgusting political tool -an expression of inhumanity employed in a social evolution, indicating the primitiveness and inhumanity of the employer! A disaster for the social community, in all aspects, collective as well as individual! 
The objective of the following play (1 is humiliation of the whole new generation and has nothing to do with "Rule of Law". 
The very fact of publicizing such "processes" is the very testimony of the torture, (a simple closer look of their body language tells all the facts) underlying the outcome. It is, as a matter of fact: the perpetuation of the torture even in the aftermath (cf. History is full of testimonies of the kind under Stalin and Hitler). 

Humiliating a generation; -A crime against a generation!
-This is a concerted project of a bunch of psychopaths (all you have to do is to make a closer look at the reporter himself!)

FYI, See the new findings of science on the BBC Horizon research-report on the psychopaths of our world today:


The Whole Ethiopian administration is sick and this is a mockery of “Rule of Law".

And moreover SHAME to all those supporting the regime, specially the "United States", the most important ally and protector, and gar-ant of the Melese Regime, looking and letting this farce happen in "political silence and hypocrisy"! – A double game!  One can even speculate that the whole stuff is taking place under the Reggie OF THEIR own “INTELLIGENCE OFFICES” (2; given THE FACTS underlying the socio-historical process of the generation, beginning way back at the roots  of the “Cold War”!

***********************************

(0 "There is one place in which one's privacy, intimacy, integrity and inviolability are guaranteed – one's body, a unique temple and a familiar territory of sensa and personal history. The torturer invades, defiles and desecrates this shrine. He does so publicly, deliberately, repeatedly and, often, sadistically and sexually, with undisguised pleasure. Hence the all-pervasive, long-lasting, and, frequently, irreversible effects and outcomes of torture.

In a way, the torture victim's own body is rendered his worse enemy. It is corporeal agony that compels the sufferer to mutate, his identity to fragment, his ideals and principles to crumble. The body becomes an accomplice of the tormentor, an uninterruptible channel of communication, a treasonous, poisoned territory.
It fosters a humiliating dependency of the abused on the perpetrator. Bodily needs denied – sleep, toilet, food, water – are wrongly perceived by the victim as the direct causes of his degradation and dehumanization. As he sees it, he is rendered bestial not by the sadistic bullies around him but by his own flesh.
The concept of "body" can easily be extended to "family", or "home". Torture is often applied to kin and kith, compatriots, or colleagues. This intends to disrupt the continuity of "surroundings, habits, appearance, relations with others", as the CIA put it in one of its manuals. A sense of cohesive self-identity depends crucially on the familiar and the continuous. By attacking both one's biological body and one's "social body", the victim's psyche is strained to the point of dissociation.
"The CIA, in its "Human Resource Exploitation Training Manual – 1983" (reprinted in the April 1997 issue of Harper's Magazine), summed up the theory of coercion thus:
"The purpose of all coercive techniques is to induce psychological regression in the subject by bringing a superior outside force to bear on his will to resist. Regression is basically a loss of autonomy, a reversion to an earlier behavioral level. As the subject regresses, his learned personality traits fall away in reverse chronological order. He begins to lose the capacity to carry out the highest creative activities, to deal with complex situations, or to cope with stressful interpersonal relationships or repeated frustrations."
Inevitably, in the aftermath of torture, its victims feel helpless and powerless. This loss of control over one's life and body is manifested physically in impotence, attention deficits, and insomnia. This is often exacerbated by the disbelief many torture victims encounter, especially if they are unable to produce scars, or other "objective" proof of their ordeal. Language cannot communicate such an intensely private experience as pain."

**********************************************************************************
1*) In Light of this you can watch all the atrocities encountered by all the genuine Ethiopians involved, – the victims – in the following medial material:-
And register up to what level of primitiveness the Ethiopian State is down degraded today in the eyes of the whole globe; one has even to “call the spade by the name”(2, under the Reggie of all those supporting the Melese Regime at all levels; - states, organizations, groups  and individuals. The Disaster of the century for Ethiopia per se at all levels!
Humiliating a generation
Part one
Part two
Part Three
Part Four
Part five

*
2) ለዘንድሮው አትላንታ ማስታወሻ *1!

አዲስ የኳስ ጨዋታ ተፈጥሮ፦ ባለአስራ አንድ አባላት፦
ሁለት ቡድን ይሁን ሶስት፦ ያልታወቀ ያለበት፤
የሶስተኛው ቡድን ማንነት፤
አስራ አንድ ይሁን፦አስራ ሁለት፦
ይዘቱ ያልለየለት።

የትም ዞረ የትም አስራ ሁለተኛው ለየት ይላል፦
የመሰወር ዘይቤን ተክኖታል ።

ዓፈ ቀላጤ ግልጋሎቱ፦ ስውር ሆኖም፦ ለሁሉም፤
ወገን ለይቶ ጭዋታም አይሻም።

ባሻው ቡድን ገብቶ ሲጫወት፦
ሁሉም እሱን ብቻ ሆነና፦ የሚያደምጡት፤
ሌላው አስራ አንዱ ቢጯጯሁ፦ ማንን ሊሰማ ማን፦
ጭዋ ታው ቀርቶ፦ የጨረባ ተዝካር ሲሆን።

እርሱ ደግሞ ልዩ ጥበቡና ማዕረጉ፦
ቡድናት እንዳይሸናነፉ ማድረጉ።
በአጥቂ ጥበቡ ላንደኛው ግብ ሲያሰገባ፦
ሌላው ሲያኮርፍበት ያንን ሲያግባባ፦
አቻ ለአቻ እየሆኑ ጀንበር ጠለቀ ጠባ።

እንዲያም ሲል ለተመልካች ሆነ ተጫዋች
ሆነና፦ መላ ቅጥ ያጣ አሰላች፤
ጨዋታው ግጥሚያ አይሉት ውድድር፦
የእርስ በርስ፦ ሆያ ሆዬ የመንደር፤
አወይ እያበገነ ሲያስመርር፦
አስራ ሁለተኛው በመሃል ግርግር፦
መሪ ተዋናይ ሆኖ ሲቀር።

ግሩም ድንቅ
ያንተ ስራ ይልቅ!

እንድያ እንዲያ ሲል ግማሽ ምዕተ ዓመት አለፈን፦
የዕውነት ግብ ማስገባት አቅቶን፤
ሁለት ይሁን ሶስት ማወቅ ተስኖን፦
የ ኳስ ምስጢረ ስላሴ ሳይገባን፦
የ ጭዋ ተው  ቡድናችን።

ኣወይ ጉዳችን፦
ሲሆን፦ ማዘን፤
 ለዘመኑ ጅግኖቻችን።




Saturday, November 26, 2011

The Point...&....The Intolerable

That is the point!

25 November, 2011

ብርትኳን ሚደቅሣ ስለሕገወጥ እሥራት

በሕገወጥ እሥራት ላይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር የተደረገ የወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ቃለ-ምልልስ፡-

http://www.voanews.com/templates/mediaDisplay.html?mediaPath=http://www.voanews.com/MediaAssets2/amharic/dalet/AMH_sk_democracy_birtukan_mideksa_11_25_11.Mp3&mediaContentID=134505788

 AND

The Intolerable condition

22 November, 2011

አውራምባ ታይምስ ቆመ፤ ዳዊት ከበደ ተሰደደ

የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ አሣታሚና መራሄ አዘጋጅ (ማኔጂንግ ኤዲተር) ዳዊት ከበደ ከኢትዮጵያ በስደት ዩናይትድ ስቴትስ ገባ።

http://www.voanews.com/templates/mediaDisplay.html?mediaPath=http://www.voanews.com/MediaAssets2/amharic/dalet/AMH_tb_dawit_kebede_11_22_11.Mp3&mediaContentID=134359458

Monday, October 24, 2011

The Goal

Knowing The Goal .....before the next round of "Gaddafi":

The Wheel of Life & Knowledge

Thursday, October 20, 2011

Gaddafi NO More!

Libya on the "Bridge"; 

let us hope towards 

the Dignity of the Libyan people, 

in spite of the unhealthy social development and international involvement, which accompanied the Struggle for Dignity!

*

20.10.2011

Gaddafi killed as Libya's revolt claims hometown

Monday, October 17, 2011

እስቲ እኅ እህ እንበል



እስቲ እኅ እህ እንበል በደንጋይ አንደበት
ይሆ ነን እንደሆን ተሃድሶ እውነት!

Sunday, October 9, 2011

በኢትዮጵያዊነታችን እንድንኮራ አድርጉን!!

ሪፖርተር    ልብ ሊገዛ ነው

http://ethiopianreporter.com/index.php

በኢትዮጵያዊነታችን እንድንኮራ አድርጉን!!

በኢትዮጵያዊነታችን እንድንኮራ አድርጉን!! 

ሲል በቃ! ማለትም እየደፈረ   ያ ብ ር   ራ  ራ   ል   >

....... በነገራችን ላይ የመብታችን ጉዳይ ስለሆነ ‹‹እንድንኮራ አድርጉን›› የሚል አባባልም መባል አልነበረበትም፡፡ መብትህ ነው፤ መብቴ ነው የሚባልበት አጀንዳ ነውና፡፡ እንድንኮራ አድርጉን የምንለው ሕገመንግሥቱን አክብሩልን፤ በሕገመንግሥቱ ተገዙ ማለታችን ነው፡፡

በተለይ በአሁኑ ጊዜ ያለው እጅግ አሳሳቢ ጉዳይ ስትበደል አቤት የምትልበት አካል አለመኖሩ ነው፡፡ በስም ማለታችን አይደለም፡፡ በስም በበጀትና በሰው ኃይል አቤቱታ ሰሚ፣ እንባ ተቀባይ የሚባሉና የበላይ አካል የሚባሉ አሉ፡፡ ችግሩ ግን የነሱ በር የሚከፈተው ለፈለጉት ግለሰብ እንጂ ለሁሉም ዜጋ አይደለም፡፡ ለፈለጉት በራቸው ይበረገዳል፤ ለማይፈልጉት ደግሞ ይቸነከራል፡፡ ለሁሉም ዜጋ እኩል የሚከፈት በርና ልብ ጠፍቷል፡፡

ይህ ሁኔታ በአስቸኳይ መቀየር አለበት፡፡ ተጨማሪ ጩኸት፣ አላስፈላጊ ደም መፍሰስ አያስፈልግም፤ አይጠይቅም፤ ሕገመንግሥትን በተግባር ላይ ማዋል ብቻ ነው፡፡ በቃ!

መንግሥት ሕገመንግሥቱን ያከብር፤ ይተግብር፤ ሕዝብም የሚነካኝና የሚበድለኝ የለም ብሎ ይተማመን፤ መንግሥትም ግዴታውን ይፈጽም፤ ይሥራ፤ እኛም በኢትዮጵያዊነታችን እንኩራ!

*
ሲል ይደመድማል።
*
ኧረ የሰብአዊነት ያለህ! ምን ሲጠነሰስ ሰምቶ ይሆን?

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ


Wednesday, October 5, 2011

ግሌጽ ደብዲቤ

ግሌጽ ደብዲቤ
ለኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ መንግሥት ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
አዱስ አበባ
ጉዲዩ፡- በሽብርተኝነት ስም የታሰሩ አባልቻችንና ሌሎች ዜጎች ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸው እንከበርላቸው ስለመጠየቅ፣  

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

http://andinet.org/wp-content/uploads/2011/10/UDJ-Open-Letter-to-Ato-Meles.pdf

አ ሸ ባ ሪ ው ማን ነው?

አ ሸ ባ ሪ ው  ማን  ነው?

http://www.start.umd.edu/gtd/search/Results.aspx?chart=perpetrator&casualties_type=&casualties_max=&perpetrator=2127


TPLF found in global terrorism blacklist « Ethiopia: A voice for the voiceless



Thursday, September 29, 2011

የሚቀረን ወዳጅ መቆም በራሳችን እስኪገኝ ድላችን......


 ***

አይ!! ያገሬ ልጅ ዛሬ፤ ብቅ የምትለው ባፍላ 
እንደ እስክንድሩ፦እንደ አንዷለም አይነት፦ልብህም የሞላ፦ 
አደራህን በርታ፤ ግን አትሁን ተላላ። 
የለም የሚያግዝህ፤ ከወገንህ ሌላ 
ቡሽ ቢሄድ፦ ቢጠራ፦ቢመጣ ኦባማ፦ ቢትተካ ይስሙላ 
በነጻነት ምኞት በዴሞክራሲ ማላ 
አ ባ ይ ነው፤ ወስላታ ነው ሁላ! 
አንተን ወህኒ ጥሎ፤ ይላል እንካበእንካ 
የምላስ ወዳጁ ያ ማዶ አሜሪካ። 
*
 ሲያሳዝን ጉዳችን የመብት ወዳጃችን 
ሲለይ ሲጋለጥ እውነቱ ጀርባችን!! 
የሚቀረን ወዳጅ መቆም በራሳችን
እስኪገኝ ድላችን......




Monday, September 26, 2011

እውነት ግን “ይህ አገር የማነው?”

እውነት ግን “ይህ አገር የማነው?”
በዳዊት ከበደ

ስድብ የእውቀት መለኪያ አይደለም፡
ሰው እንዴት በዚህ ደረጃ ለስድብ ይተጋል?
የፀያፍ ቃላት ‹‹ሱሰኛ›› መሆንስ ለማን ነው
የሚጠቅመው? ስደት ሰለቸን ብለው ለእህል ውሀ
የተንበረከኩ ሰዎች ሌሎች እንዲሰደዱ መካሪ
የሚሆኑት በምን አይነት ሎጂክ ነው?

አውራምባ ታይምስ 4ኛ ዓመት ቁጥር 186 ቅዳሜ መስከረም 13/ 2004

ላይ የህሊና ነጻነት በኢትዮጵያ የትኛው ገደል ውስጥ እንደሆነ ያንብቡ >>>


http://ethioforum.org/wp-content/uploads/2011/09/Awramba-Times-issue186.pdf

Sunday, September 25, 2011

አቤት እንካበእንካ ጉድ ነው አሜሪካ


አይ!! ያገሬ ልጅ ዛሬ፤ ብቅ  የምትለው ባፍላ
እንደ እስክንድሩ፦እንደ አንዷለም አይነት፦ልብህም የሞላ፦

አደራህን በርታ፤ ግን አትሁን ተላላ።

የለም የሚያግዝህ፤  ከወገንህ ሌላ
ቡሽ ቢሄድ፦ ቢጠራ፦ቢመጣ ኦባማ፦ ቢትተካ ይስሙላ
በነጻነት ምኞት በዴሞክራሲ ማላ
አ ባ ይ ነው፤  ወስላታ ነው  ሁላ!

አንተን ወህኒ ጥሎ፤ ይላል እንካበእንካ
የምላስ ወዳጁ  ያ ማዶ አሜሪካ።
 *
ይነበብ ጉዳችን 
የመብት ወዳጃችን
ሲለይ ሲጋለጥ እውነቱ ጀርባችን!!
*
Please read the following from Addis Voice

Ethiopia:The Diplomacy of Defending Dictatorship

Sunday, September 25, 2011 @ 09:09 PM ed
Alemayehu G. Mariam
“It is time to stop hating Ethiopia.”

Friday, September 23, 2011

The Secret Drone and The Victim



አቤት እንካበእንካ
ጉድ ነው አሜሪካ

አይ!! ያገሬ ልጅ ዛሬ፤ ብቅ  የምትለው ባፍላ
እንደ እስክንድሩ፦እንደ አንዷለም አይነት፦ልብህም የሞላ፦

አደራህን በርታ፤ ግን አትሁን ተላላ።

የለም የሚያግዝህ፤  ከወገንህ ሌላ
ቡሽ ቢሄድ፦ ቢጠራ፦ቢመጣ ኦባማ፦ ቢትተካ ይስሙላ
በነጻነት ምኞት በዴሞክራሲ ማላ
አ ባ ይ ነው፤  ወስላታ ነው  ሁላ!

አንተን ወህኒ ጥሎ፤ ይላል እንካበእንካ
የምላስ ወዳጁ  ያ ማዶ አሜሪካ።
   *
 
*
ቀለሙ እንኳን ሳይደርቅ ያፈ ጮማይትዋ
ሚሲስ ክሊንተንዋ አፈ ቀላጢዋ፤
የተደረሰላት በነጻነት ፍቅርዋ፦

ጉድ ሳያድር ወጣ፤
ማን ይሁን ወዳጁ፤ ማን ይቆይ ባላንጣ።

ይህን አጋጣሚ ማን ያምናል ማ ይሙት
አንተን ተደራድሮ ለወህኒ ሲዶልት፤
*
U.S. builds secret drone base in Ethiopia
Washington Post: Sept. 22, 2011
*
ምስጢረ አይሮፕላን መስፈሪያ ተሰጥቶት
ሰንብቶ ለመኖር ጠላትህን ባርኮት፤
ስም ለአንተ አወጣልህ፦ አሸባሪ ብሎ፦ ስትሞግት ላርነት።

አሸባሪ እራሱ፤ ቀላማጅ አለቃው ወሮ በላን አቅፎት
በዚም በዚያ ቢላ መስሎ ሲበላበት፦
እሪ በል ያሰኛል፤ ባንክሮ ስናየው፤ አርጎን አሻንጉሊት

ኧረ በቃን በቃኝ፤ እንበላቸው ይህንም እንያንም፦ 
በ ራ ሳ ችን እ ን ቁ ም 
ሁ ሉ ም አይሆ ኑንም።

ይ፦ አስመሳይ ወዳጆች
የመብት ተቆርቅዋሪ፤ አሜሪካን ብሎ የኛ ተሟጓቾች
ድሮስ ማን ሆኑና አህያ ያስነዱት፦የመለስ አንጋሾች!!!!

ይልቅ  ሀ   እንበልበት፦ መላ  እንፈልግበት
የክፉዎች ሽብር፤ ድንገት የሚፈጥራት
የምትረባ ሽብር፤ ውበት ሲወለዳት
እንዴት በምን አርጎ፤ ታግሶ፤  ታሽቶ እንደሚከስታት፤
ይሻላል እውነቱን በጽሞና ማጥናት
አንድ ሁለት እንበል፤ ስለ ቅኔ ማህሌት፦
ስለ ሽብር ዕውቀት፦፦
*
ልብ በል
ይባላል
ስለ ብር ዕወቅት

ስለ ብር ዕወቅት (1
ተቀኝታ  ነበር አፍቃሪ ላፍቃሪው
ስለ ዕውሩ ፍቅር ስለሚጋርደው፦
ዓይን የተፈጠረው ሁሉን ለማየት ነው
አንተን አይቶ ሌላ አላይ አለ ምነው! "
እሱዋስ አፍቃሪ  ናት
ፍቅር ያሳበዳት
ምርምር መገንዘብ  ዕውቀት የከጀላት
ሽብር ፈጠራት
ፍቅር ያሳበዳት

አላወቀች ዛሬ መከልከሉን ማየት።
*
እንደ ንገሩማ     የግል ት፦
ብትሰማ     ባትሰማ     አል   ንገርዋት
ኣንድም ሶስትም ይኩን   ምርጫ አላት፤
ብት     ባት     አል   ንገርዋት
የፍቅር  ቅኝቱ  ላልተገለጸላት



 / አሃዱ በግዕዝ -  ካልደፈረ    ሰማ፤
መች ይሻዋል ጥራት፤
መች ይመኛል ብቃት፤

/ ሲክተል በካብዕ   - ካል           ማ፤
መች ይሻዋል ጥራት፤
መች አነሰው ብቃት፤

/ ሲያበቃው በሳድስ -  ካልደፈረሰማ፦
መች ይሻዋል ጥራት፤
በድካም ነው ብቃት፤

ንጉሥ ትመርቂ ወደሽ ነው ኮማሪት፤
አንቺም እሱም እስዋም፦
--እኔም እኒያም ሁሉም፤
-- የወዲያው ቀርቶብሽ፦
ለዚህ የበቃችሁት!

ህግዋ ነው  የፍጥረት፤
                !
አሽብሮ አሸብሮ፦ አሸ ብሮ ብቃት!

(! ቅኝት ለቀጠለው፦ ሽብር - አሸ ብሮ አሸብሮ - ያሸበርቃል / አሸበረቀ  ይሆ ናል!  ለልፈለገው --ብር ይሸ ብራ አሸብሮ ይቀራል !)
1)      I take Chaos“  for  the correct translation of  “Shibir“ -  

 

1*)


"When the idea formed of Divinity is the fruit of true spiritual culture, its intimate re-action on the inner perfection is at once beneficial and beautiful. All things assume a new form and meaning in our eyes when regarded as the creatures of forecasting design, and not the capricious handiwork of unreasoning chance. The ideas of wisdom order, and adaptative forethought,—ideas so necessary to the conduct of our own actions, and even to the culture of the intellect,—strike deeper root into our susceptible nature, when we discover them everywhere around us. The finite becomes, as it were, infinite; the perishable, enduring; the fleeting, stable; the complex, simple,—when we contemplate one great regulating Cause on the summit of things, and regard what is spiritual as endlessly enduring. Our search after truth, our striving after perfection, gain greater certainty and consistency when we can believe in the existence of a Being who is at once the source of all truth, and the sum of all perfection. The soul becomes less painfully sensible of the chances and changes of fortune, when it learns how to connect hope and confidence with such calamities. The feeling of receiving everything we possess from the hand of love, tends no less to exalt our moral excellence and enhance our happiness. Through a constant sense of gratitude for enjoyment—through clinging with fond trustfulness to the object towards which it yearns, the soul is drawn out of itself, nor always broods in jealous isolation over its own sensations, its own plans, hopes, and fears. Should it lose the exalting feeling of owing everything to itself, it still enjoys the rapture of living in the love of another,—a feeling in which its own perfection is united with the perfection of that other being. It becomes disposed to be to others what others are to it; it would not that they too should receive nothing but from themselves, in the same way that it receives nothing from others."

Wilhelm von Humboldt, The Limits of State action; 1792(CHAPTER VII.
Religion)

The Synthesis