- -

ከሃይል ንቀት ወደ ዕውቀትና ንቃት ለህዝባዊ ዕድገት

ዕው

ስማ ስሚ ስሙ በስመ አብ ቢስሚላሂ በሉ፤

በቅላጼ መልክት፤ ይታደስ-ይቀደስ ትውልደ-ብርሃኑ፤

በተቻለው መጠን፤ በተፈለገ ለት፤ ቀን ይወጣል አሉ።

እንደ መሃል ምሥራቅ፤ አፍሪቃ ሰሜኑ፤

ኢትዮጵያም ይደርሳል ፅዋው መኅበሩ፤

Beautiful Minds of Addis Tiwlid 2012 1*)

Search

Monday, October 24, 2011

The Goal

Knowing The Goal .....before the next round of "Gaddafi":

The Wheel of Life & Knowledge

Thursday, October 20, 2011

Gaddafi NO More!

Libya on the "Bridge"; 

let us hope towards 

the Dignity of the Libyan people, 

in spite of the unhealthy social development and international involvement, which accompanied the Struggle for Dignity!

*

20.10.2011

Gaddafi killed as Libya's revolt claims hometown

Monday, October 17, 2011

እስቲ እኅ እህ እንበል



እስቲ እኅ እህ እንበል በደንጋይ አንደበት
ይሆ ነን እንደሆን ተሃድሶ እውነት!

Sunday, October 9, 2011

በኢትዮጵያዊነታችን እንድንኮራ አድርጉን!!

ሪፖርተር    ልብ ሊገዛ ነው

http://ethiopianreporter.com/index.php

በኢትዮጵያዊነታችን እንድንኮራ አድርጉን!!

በኢትዮጵያዊነታችን እንድንኮራ አድርጉን!! 

ሲል በቃ! ማለትም እየደፈረ   ያ ብ ር   ራ  ራ   ል   >

....... በነገራችን ላይ የመብታችን ጉዳይ ስለሆነ ‹‹እንድንኮራ አድርጉን›› የሚል አባባልም መባል አልነበረበትም፡፡ መብትህ ነው፤ መብቴ ነው የሚባልበት አጀንዳ ነውና፡፡ እንድንኮራ አድርጉን የምንለው ሕገመንግሥቱን አክብሩልን፤ በሕገመንግሥቱ ተገዙ ማለታችን ነው፡፡

በተለይ በአሁኑ ጊዜ ያለው እጅግ አሳሳቢ ጉዳይ ስትበደል አቤት የምትልበት አካል አለመኖሩ ነው፡፡ በስም ማለታችን አይደለም፡፡ በስም በበጀትና በሰው ኃይል አቤቱታ ሰሚ፣ እንባ ተቀባይ የሚባሉና የበላይ አካል የሚባሉ አሉ፡፡ ችግሩ ግን የነሱ በር የሚከፈተው ለፈለጉት ግለሰብ እንጂ ለሁሉም ዜጋ አይደለም፡፡ ለፈለጉት በራቸው ይበረገዳል፤ ለማይፈልጉት ደግሞ ይቸነከራል፡፡ ለሁሉም ዜጋ እኩል የሚከፈት በርና ልብ ጠፍቷል፡፡

ይህ ሁኔታ በአስቸኳይ መቀየር አለበት፡፡ ተጨማሪ ጩኸት፣ አላስፈላጊ ደም መፍሰስ አያስፈልግም፤ አይጠይቅም፤ ሕገመንግሥትን በተግባር ላይ ማዋል ብቻ ነው፡፡ በቃ!

መንግሥት ሕገመንግሥቱን ያከብር፤ ይተግብር፤ ሕዝብም የሚነካኝና የሚበድለኝ የለም ብሎ ይተማመን፤ መንግሥትም ግዴታውን ይፈጽም፤ ይሥራ፤ እኛም በኢትዮጵያዊነታችን እንኩራ!

*
ሲል ይደመድማል።
*
ኧረ የሰብአዊነት ያለህ! ምን ሲጠነሰስ ሰምቶ ይሆን?

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ


Wednesday, October 5, 2011

ግሌጽ ደብዲቤ

ግሌጽ ደብዲቤ
ለኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ መንግሥት ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
አዱስ አበባ
ጉዲዩ፡- በሽብርተኝነት ስም የታሰሩ አባልቻችንና ሌሎች ዜጎች ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸው እንከበርላቸው ስለመጠየቅ፣  

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

http://andinet.org/wp-content/uploads/2011/10/UDJ-Open-Letter-to-Ato-Meles.pdf

አ ሸ ባ ሪ ው ማን ነው?

አ ሸ ባ ሪ ው  ማን  ነው?

http://www.start.umd.edu/gtd/search/Results.aspx?chart=perpetrator&casualties_type=&casualties_max=&perpetrator=2127


TPLF found in global terrorism blacklist « Ethiopia: A voice for the voiceless



1*)


"When the idea formed of Divinity is the fruit of true spiritual culture, its intimate re-action on the inner perfection is at once beneficial and beautiful. All things assume a new form and meaning in our eyes when regarded as the creatures of forecasting design, and not the capricious handiwork of unreasoning chance. The ideas of wisdom order, and adaptative forethought,—ideas so necessary to the conduct of our own actions, and even to the culture of the intellect,—strike deeper root into our susceptible nature, when we discover them everywhere around us. The finite becomes, as it were, infinite; the perishable, enduring; the fleeting, stable; the complex, simple,—when we contemplate one great regulating Cause on the summit of things, and regard what is spiritual as endlessly enduring. Our search after truth, our striving after perfection, gain greater certainty and consistency when we can believe in the existence of a Being who is at once the source of all truth, and the sum of all perfection. The soul becomes less painfully sensible of the chances and changes of fortune, when it learns how to connect hope and confidence with such calamities. The feeling of receiving everything we possess from the hand of love, tends no less to exalt our moral excellence and enhance our happiness. Through a constant sense of gratitude for enjoyment—through clinging with fond trustfulness to the object towards which it yearns, the soul is drawn out of itself, nor always broods in jealous isolation over its own sensations, its own plans, hopes, and fears. Should it lose the exalting feeling of owing everything to itself, it still enjoys the rapture of living in the love of another,—a feeling in which its own perfection is united with the perfection of that other being. It becomes disposed to be to others what others are to it; it would not that they too should receive nothing but from themselves, in the same way that it receives nothing from others."

Wilhelm von Humboldt, The Limits of State action; 1792(CHAPTER VII.
Religion)

The Synthesis