- -

ከሃይል ንቀት ወደ ዕውቀትና ንቃት ለህዝባዊ ዕድገት

ዕው

ስማ ስሚ ስሙ በስመ አብ ቢስሚላሂ በሉ፤

በቅላጼ መልክት፤ ይታደስ-ይቀደስ ትውልደ-ብርሃኑ፤

በተቻለው መጠን፤ በተፈለገ ለት፤ ቀን ይወጣል አሉ።

እንደ መሃል ምሥራቅ፤ አፍሪቃ ሰሜኑ፤

ኢትዮጵያም ይደርሳል ፅዋው መኅበሩ፤

Beautiful Minds of Addis Tiwlid 2012 1*)

Search

Friday, March 8, 2013

ዋይ በይ የጴጥሮስ ነፍስ!

ዋይ በይ የጴጥሮስ ነፍስ!  


ምንስ ከዚህ ይባስ ...

እስከ ዛሬስ ድረስ፣

ለሥጋየ ብዬ  አጎንብሼ ቻልኩት
ለካስ ነፍሴን ኖሯል የሚያፈላልጓት፣

ዋይ በይ የጴጥሮስ ነፍስ እዚያው ባለሽበት
የኔንም እንዳንቺው ዛሬውኑ ጥሪያት፤
ይህን ሁሉ ምዓት ባይኔ ከማይበት፣
እንዲህ ባደባባይ ነፍሴን ሲያዋርዷት።

የለሽ መቀመጪያ፣ ማረፊያ እንደሆን ቤት
ቆ ም፣ በይ ላንዳፍታ
                      እስቲ ከዚያ በፊት

ሃውልትሽን በዚያው "ሰልጥነው" ሳይጥሉት፣/1
ሰቆቃሽን ላድምጥ በጸጋው አንደበት!
-----
ህዳር 17 2005 ዓ ም
****************

************************************
abune-petros-01.m4a Listen on Posterous
abune-petros-02.m4a Listen on Posterous

***
Petros.pdf Download this file

ዋይ በይ የጴጥሮስ ነፍስ!

ዋይ በይ የጴጥሮስ ነፍስ!  


ምንስ ከዚህ ይባስ ...

እስከ ዛሬስ ድረስ፣

ለሥጋየ ብዬ  አጎንብሼ ቻልኩት
ለካስ ነፍሴን ኖሯል የሚያፈላልጓት፣

ዋይ በይ የጴጥሮስ ነፍስ እዚያው ባለሽበት
የኔንም እንዳንቺው ዛሬውኑ ጥሪያት፤
ይህን ሁሉ ምዓት ባይኔ ከማይበት፣
እንዲህ ባደባባይ ነፍሴን ሲያዋርዷት።

የለሽ መቀመጪያ፣ ማረፊያ እንደሆን ቤት
ቆ ም፣ በይ ላንዳፍታ
                      እስቲ ከዚያ በፊት

ሃውልትሽን በዚያው "ሰልጥነው" ሳይጥሉት፣/1
ሰቆቃሽን ላድምጥ በጸጋው አንደበት!
-----
ህዳር 17 2005 ዓ ም
****************

************************************
abune-petros-01.m4a Listen on Posterous
abune-petros-02.m4a Listen on Posterous

***
Petros.pdf Download this file

ጉ ዞ አ ች ን

ጉ ዞ አ ች ን

ትልቁ የዘመናችን ተመራማሪ፣ ኣይንስታይን የሚባሉት፣

"ነገሩን ቀላል አድርግ፣ ከዚህ በታች ብቻ ግን አታቅለው" አሉ ይባላል።

"Make it simple but not less simpler" /Einstein

የኛንም ጉዳይ እስቲ ቀላል አርገን እንየው፥

>> ወገናዊነታችን ለምንጩ <<

*

(ዘና ብለን እዚህ ያለውን ውቡ የምንጭ ስዕላዊ ድምፅ እያደመጥን፤ ለባለቤቱ ከምስጋና ጋር!)

ሥራችን

  ሕብራዊነት፣

መጠሪያችን

ሕብራውያን፣

ከሕብረት ሌላ የምንሻው ነገር የለምና።

*

ዓላማችን

ሰብዓዊነትና ኢትዮጵያዊነት።

*

መመሪያችን

ወዳጅ ብቻ ማፍራት፣ እንደፈጣሪያችን ጠላት የለንምና! 

እና ም፣

ወዳጃችን 

 ወዳጃችን ነው፤ የትም  አይሄድብንም፤

ጠላታችን 

ግን ወዳጃችን ይሆናል።

*

ጉዞአችን 

ጠላታችንን ወዳጅ ለማድረግ፣ 

ሰው 

ለማድረግ  ነውና።

መጽሀፉም፣ ታላቁ መምህራችንም፣ ጠላትህን ውደድ ሲል፣ነው፣የምናውቀው።

ስለሆነም

ጠላት፣

የለንም

ታሞም ይሁን ተሳስቶ ጠላት ልሁንላችሁ፣ ሲል የሚቀባጥረውን

ሃሳቡን

ግን 

አንወድለትም፤

ሰው እስኪሆን ድረስ፣

በትዕግስትም፣በምሬትም፣ በርጋታም፣ በማስተማርም፣ በትጋት እንነግረዋለን።

ጠላት ስለሌለን፣

ፍርሃትንም

አናውቅም!

*

ወገናዊነታችን

ለምንጩ፣

ለቃል፣ ለሃሳቡ፣ 

ለሆነው!

*

መሳሪያችን

ድምጻችን፣ 

ለዕውነት፣ ለቁም፥ነገር የቆመው ሃሳባችን።

*

ዘዴያችን ግልጽ ነው!

ሰብዓዊነት ና ኢትዮጵያዊነት  

ሲነካብን፣

ድምጻችንን 

 ሳይሸሽጉ ከፍ አርጎ ማሰማት።

*

አጋራችን

እራሳችን ፣ በራሳችን መተማመናችን፣ ሸኝ ቤት አያስገባ ነውና።

*

ቤታችን፣  

ኢትዮጵያ 

መርኅችን፣ 

 *

ያም ሲቀልስ፣ ይህም ሲቅልስ፤ ያም ይህም ሲቀላልስ ሕብራዊነትን ተክነን፣

ክብራችንን 

ዛሬ ካላስመለስን ነገ የሚጠብቅን አዲሱ ባርነት ብቻ ነውና!

እስካሁን

ቄሱም ዝም፣ ሼኩም ዝም፣ ሊቁም ዝም፣ ቄሳሩም ዝም ዝም ሆነና የሁሉንም መለዮ ጠቅልለን እንነሳለን።

ሃገርም ህዝብም 

መዘረፍ ከጀመረ እነሆ ሰንብቶ አድሯል። ማደሪያ ጠፍቷል፣ የሚላስ የሚቀመስ አሯል።

*

ማ ነ ን ?!

ለእህል ሳይሆን፣ ለትእግስት፤ ሆደ፥ሰፊው፤ ዝምተኛው ሰፊው አብዛኛው ሰው የምንባለው።

አውሎ ንፋስ ሲመጣ እንደሰንበሌጥ ትኝት የምንለው፣ ቀባጣሪም ያዙኝ ልቀቁኝ ሲል፣ እስቲ ይሁና ብለን በትእግስት የምናልፈው፣  ጊዜያችን የመጣ ዕለት ግን፣ እንደ አንድ ሰው ሆነን፣

መሬት የምናንቀጠቅጠው፣ሃገር፥ምድር የምንደባልቀው፣ ሕዝበ፥መሬት የምንባለው፣ነን።

አባሪያችን፣ ወገናችን፣ አባላችን፣ ሁሉም ነው። 

ዘር አይመርጥ፣ ሃይማኖት አይለይ፣ ሥልጣን አይል፣ ታዛዥ አይል፣ ወጣት አይል አዛውንት አይል። 

!!! ያኔ ሁሉንም ነን !!!

! ሕ ሙ ል  ት !

ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ነጻነት፣

በምሥጢረ፥ስላሴያቸው ርቀት

ተስፋ፥ብርሃን

ታይቷቸው፣

ቤተ፥ሰላማቸው

ሲጋጠሙ

*

 ብቃቱ

ወገናዊነቱ ለምንጩ፣ 

ማንነቱኢትዮጵያዊነቱ ና ሰብዓዊነቱ

ብቻ!!!

***

 

ሕብረ፥ቅላሴ ሲመረመር

*

ኧረ እስክመቼ !

*

ልቦና ያለው ይዘን ፣ሕሊና ያለው ያስብ ፣ የቸገረው ይመከር!

ሁሉም የተሳነው፣ የሰው ያለህ ይበልና ሕብረ፥ቅላጼን ይረዳ!

!

ይህም ላልሆነለት፣

ይለገሰው ተረት፤

ኧረ እስክመቼ ! እያለ ይሰንብት

ጨውም ጨው ካልሆነ፣ ከድንጋይ አይለዩት!

አልማዝ እንኳን አሉ ፣ ቢወረወር በረት፣

ማን አይቶት ፣ማን አውቆት

ማንስ ሊጓጓለት!

*

ከልብ ካዘኑማ መች ይገዳል እምባው፣
ማሰብ ለጀመረ ህይወትም ቀላል ነው፤
በጣት ይቆጠራል ሃይለኛ  ሚያደርገው፣    

ነጻነት አውጆ ፣ ህዝብን የሚያነግሠው፤

አስራ፥ሁለቱ ቤት፣ጋብዞ የሚያኖረው።

***

 

[[posterous-content:wAArujBqqdhzperofaCp]]

አስርቱ ኀይለ፥ፍሬ፥ነገሮች

አስራ፥ሁለቱ ሕሊናዊ ቤቶች

*

 

 

ጉ ዞ አ ች ን

ጉ ዞ አ ች ን

ትልቁ የዘመናችን ተመራማሪ፣ ኣይንስታይን የሚባሉት፣

"ነገሩን ቀላል አድርግ፣ ከዚህ በታች ብቻ ግን አታቅለው" አሉ ይባላል።

"Make it simple but not less simpler" /Einstein

የኛንም ጉዳይ እስቲ ቀላል አርገን እንየው፥

>> ወገናዊነታችን ለምንጩ <<

*

(ዘና ብለን እዚህ ያለውን ውቡ የምንጭ ስዕላዊ ድምፅ እያደመጥን፤ ለባለቤቱ ከምስጋና ጋር!)

ሥራችን

  ሕብራዊነት፣

መጠሪያችን

ሕብራውያን፣

ከሕብረት ሌላ የምንሻው ነገር የለምና።

*

ዓላማችን

ሰብዓዊነትና ኢትዮጵያዊነት።

*

መመሪያችን

ወዳጅ ብቻ ማፍራት፣ እንደፈጣሪያችን ጠላት የለንምና! 

እና ም፣

ወዳጃችን 

 ወዳጃችን ነው፤ የትም  አይሄድብንም፤

ጠላታችን 

ግን ወዳጃችን ይሆናል።

*

ጉዞአችን 

ጠላታችንን ወዳጅ ለማድረግ፣ 

ሰው 

ለማድረግ  ነውና።

መጽሀፉም፣ ታላቁ መምህራችንም፣ ጠላትህን ውደድ ሲል፣ነው፣የምናውቀው።

ስለሆነም

ጠላት፣

የለንም

ታሞም ይሁን ተሳስቶ ጠላት ልሁንላችሁ፣ ሲል የሚቀባጥረውን

ሃሳቡን

ግን 

አንወድለትም፤

ሰው እስኪሆን ድረስ፣

በትዕግስትም፣በምሬትም፣ በርጋታም፣ በማስተማርም፣ በትጋት እንነግረዋለን።

ጠላት ስለሌለን፣

ፍርሃትንም

አናውቅም!

*

ወገናዊነታችን

ለምንጩ፣

ለቃል፣ ለሃሳቡ፣ 

ለሆነው!

*

መሳሪያችን

ድምጻችን፣ 

ለዕውነት፣ ለቁም፥ነገር የቆመው ሃሳባችን።

*

ዘዴያችን ግልጽ ነው!

ሰብዓዊነት ና ኢትዮጵያዊነት  

ሲነካብን፣

ድምጻችንን 

 ሳይሸሽጉ ከፍ አርጎ ማሰማት።

*

አጋራችን

እራሳችን ፣ በራሳችን መተማመናችን፣ ሸኝ ቤት አያስገባ ነውና።

*

ቤታችን፣  

ኢትዮጵያ 

መርኅችን፣ 

 *

ያም ሲቀልስ፣ ይህም ሲቅልስ፤ ያም ይህም ሲቀላልስ ሕብራዊነትን ተክነን፣

ክብራችንን 

ዛሬ ካላስመለስን ነገ የሚጠብቅን አዲሱ ባርነት ብቻ ነውና!

እስካሁን

ቄሱም ዝም፣ ሼኩም ዝም፣ ሊቁም ዝም፣ ቄሳሩም ዝም ዝም ሆነና የሁሉንም መለዮ ጠቅልለን እንነሳለን።

ሃገርም ህዝብም 

መዘረፍ ከጀመረ እነሆ ሰንብቶ አድሯል። ማደሪያ ጠፍቷል፣ የሚላስ የሚቀመስ አሯል።

*

ማ ነ ን ?!

ለእህል ሳይሆን፣ ለትእግስት፤ ሆደ፥ሰፊው፤ ዝምተኛው ሰፊው አብዛኛው ሰው የምንባለው።

አውሎ ንፋስ ሲመጣ እንደሰንበሌጥ ትኝት የምንለው፣ ቀባጣሪም ያዙኝ ልቀቁኝ ሲል፣ እስቲ ይሁና ብለን በትእግስት የምናልፈው፣  ጊዜያችን የመጣ ዕለት ግን፣ እንደ አንድ ሰው ሆነን፣

መሬት የምናንቀጠቅጠው፣ሃገር፥ምድር የምንደባልቀው፣ ሕዝበ፥መሬት የምንባለው፣ነን።

አባሪያችን፣ ወገናችን፣ አባላችን፣ ሁሉም ነው። 

ዘር አይመርጥ፣ ሃይማኖት አይለይ፣ ሥልጣን አይል፣ ታዛዥ አይል፣ ወጣት አይል አዛውንት አይል። 

!!! ያኔ ሁሉንም ነን !!!

! ሕ ሙ ል  ት !

ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ነጻነት፣

በምሥጢረ፥ስላሴያቸው ርቀት

ተስፋ፥ብርሃን

ታይቷቸው፣

ቤተ፥ሰላማቸው

ሲጋጠሙ

*

 ብቃቱ

ወገናዊነቱ ለምንጩ፣ 

ማንነቱኢትዮጵያዊነቱ ና ሰብዓዊነቱ

ብቻ!!!

***

 

ሕብረ፥ቅላሴ ሲመረመር

*

ኧረ እስክመቼ !

*

ልቦና ያለው ይዘን ፣ሕሊና ያለው ያስብ ፣ የቸገረው ይመከር!

ሁሉም የተሳነው፣ የሰው ያለህ ይበልና ሕብረ፥ቅላጼን ይረዳ!

!

ይህም ላልሆነለት፣

ይለገሰው ተረት፤

ኧረ እስክመቼ ! እያለ ይሰንብት

ጨውም ጨው ካልሆነ፣ ከድንጋይ አይለዩት!

አልማዝ እንኳን አሉ ፣ ቢወረወር በረት፣

ማን አይቶት ፣ማን አውቆት

ማንስ ሊጓጓለት!

*

ከልብ ካዘኑማ መች ይገዳል እምባው፣
ማሰብ ለጀመረ ህይወትም ቀላል ነው፤
በጣት ይቆጠራል ሃይለኛ  ሚያደርገው፣    

ነጻነት አውጆ ፣ ህዝብን የሚያነግሠው፤

አስራ፥ሁለቱ ቤት፣ጋብዞ የሚያኖረው።

***

 

[[posterous-content:wAArujBqqdhzperofaCp]]

አስርቱ ኀይለ፥ፍሬ፥ነገሮች

አስራ፥ሁለቱ ሕሊናዊ ቤቶች

*

 

 

ለ - ው - ጥ

- -

 CHARGE

ከሃይል ንቀት ወደ ዕውቀትና ንቃት ለህዝባዊ ዕድገት

 

ዕው

ስማ ስሚ ስሙ በስመ አብ ቢስሚላሂ በሉ፤


በቅላጼ መልክት፤ ይታደስ-ይቀደስ ትውልደ-ብርሃኑ፤

በተቻለው መጠን፤ በተፈለገ ለት፤ ቀን ይወጣል አሉ።  

  

እንደ መሃል ምሥራቅ፤ አፍሪቃ ሰሜኑ፤ 

ኢትዮጵያም ይደርሳል ፅዋው መኅበሩ፤ 

 


*

(Published again from Friday, July 1, 2011)   

ሽብር ፈጣሪ ናት፦ ፍቅርም ያሳበዳት
 
"ዓይን የተፈጠረው ሁሉን ለማየት ነው
አንተን አይቶ ሌላ አላይ አለ ምነው!"
ትቀኘው ነበረ አፍቃሪ ላፍቃሪው
ስለ ውሩ ፍቅር ስለሚጋርደው
*
እሱዋስ አፍቃሪ ናት
ፍቅር ያሳበዳት፤
ሽብር የፈጠራት

እሱዋስ አፍቃሪ ናት
ፍቅር ያሳበዳት
ምርምር መገንዘብ ማወቅ የከጀላት
ሽብር ፈጣሪ ናት
ፍቅርም ያሳበዳት፦
* 
ግን፤
ዘመን ተለውጦ አዲስ ፍቅር መጥትዋል
አታማሪ አፍቃሪ ፦እበዱ ተብልዋ ል
ሁሉም እንዲያብድበት አዋጅ ተደንግግዋል
*
ዓይን የተፈጠረው ሁሉን እንዳያይ ነው
ጆሮ የተተከለው  አቤት ለማለት ነው
አፍ የተቀደደው ሆድ እንሞላ ነው
*
 እንደ አፈጣጠሩ ዓይኑን የሚያይበት
እንደ አፈጣጠሩ ጆሮን የሰማበት
 እንደ አፈጣጠሩ አፉን ያወራበ ት፦

ሽብር ፈጣሪ ነው የሚፈረድበት።
ማየት የደፈረ ማየት የከጀለ ማየት የተመኘ
ሲያዩ እያየ እንዳላየ ያየ  
እያየ ፦ 
እይቶ እንዳላየ ሆኖ ወዘተ ፦ወዝቶ ወዛዝቶ አለቃ ያሞኘ፦
አፉን ለመናገር ጆሮውን ለመስማት
ላለቃው ካልሆነ፦ለሆነ ላልሆነ፤ የተጠቀመበት

አይቶ የተመኘ የተመራመረ፦ በነውር በዝሙት
እንደሚያስኮንነው፦  በህገ ሃይማኖት
  
ሽብር ፈጣሪ ነው የሚጠየቅበ ት፦

ሲዖል የሚገባ የሚበየንብት፦
እሪ በይ አዝማሪ ለዘመነ ኦሪት።

ወዮልሽ አፍቃሪ
እንዳታማርሪ
እንዳትቀባዥሪ፦
ዓይን የተፈጠረው ሁሉን እንዳያይ ነው
አለቃውን አይቶ፦ሌላ ማንም ምንም  እንዳያይ ነው
*
"ዓይን የተፈጠረው ሁሉን ለማየት ነው
አንተን አይቶ ሌላ አላይ አለ ምነው፦"
ስትይ  ክተቀኘሽ
ምርምር መገንዘብ ማወቅ ከከጀለሽ
ሽብር ፈጣሪ ነሽ
ፍቅር ያሳበደሽ።

*

"ዓይን የተፈጠረው ሁሉን ለማየት ነው
አንተን አይቶ ሌላ አላይ አለ ምነው?"
ትቀኘው ነበረ አፍቃሪ ላፍቃሪው
ስለ ውሩ ፍቅር ስለሚጋርደው
*
እሱዋስ አፍቃሪ ናት
ፍቅር ያሳበዳት
ምርምር መገንዘብ ማወቅ የከጀላት
ሽብር ፈጣሪ ናት
ፍቅር ያሳበዳት።

እንደ ንገሩማ፦

ብትሰማም ባትሰማም አልሰሜን ንገርዋት

ያ ል ደ ፈ ረ  ሰ ማ  መች ይሻዋል ጥራት
ንጉሥ ትመርቂ ወደሽ ነው ኮማሪት 
አንቺም እሱም እስዋም፦ --እኔም እኒያም ሁሉም፤-- የወዲያው ቀርቶብሽ፦ ለዚህ የበቃችሁት!
ህግዋ ነው  የፍጥረት፤  ሽ   ብ   ር    ነ ው   ፈ  ጣ  ሪ ፤  አሸብሮ ፍጥረት

***

 

 

 

*
G   O   O   D 


D  A  Y

*

12-08-2012


ጥሩ ቀን
 

አዲስ ምዕራፍ ለመጀመር!

እንመራመራለን

22ኛው ምዕተ ዘመን ገብተናል!

ስነ ሃይለ ሰብ

***************************

 Energy Charged Human and Nature

In sociology we are well beyond the legacy perception....

The "magic" conception is understanding the working parameters of  complexity and emergence through billion aspects of social and natural interactions.

The Logo:  

A

HUGE

-H-

decoded as (S-C & M-C)
H ( I <--> I)consists of two'I' s

combined with hyphen '-' in the middle...

The first I has on the top S for the Social,

and on the bottom C for the Cultural.

The second I has on top M for the Material,

and on the bottom S for Spiritual.

The Hyphen in the middle combining the two I s is vectored by the moments of Intelligence on the left side and  

Energy on the right side

exactly similar to the Left and right hemisphere of the humans mind.

And H means in its totality

not more or not less than Harmony or  

Human as Harmony carrier of the

omega and alpha of creativity

(not alpha and omega, it is the reverse process);

transforming itself into an energy charged body.

Now or today we are just on the way and we are still matter or mass charged and just biological!

This Idea - The Idea of the transformation of the prevailing  matter/mass charged nature ( E = M* c*c (c squared; c the speed of Light) into an Energy/light charged nature ( E= m*c*c) or m = E/c*c occurred to me eight years ago,  during moments and stances of deep meditation with special "Dasein" experiences, which prompted me to come up with the harmony Model as the bridge towards that Energy charged nature, (which I believe is the nature of that BEYOND our reach at the moment but that which we, once in a while through special experience, could touch and what perhaps in the far-fetched future may be a day-to-day experience under the status-quo of the  dual modus of life and nature; the biological and non-biological-life, approximating that of that Beyond, which we don't know yet except in some sense of intuition and special experiences).

   -"H"-  

with the intrinsic  meaning  of Harmony 

DYNAMIC HARMONY

S-I-D-E

(Source-Intelligence- Destiny-Energy)

H  

I= h*q*q  ^ E=m*c*c  



( q, quality of music or aesthetics;" ^ " meaning AND combined and related)

I feel the following research and the above is indicating in this direction. The 22nd century will indeed be an exciting phase of  A HUMAN Development!

**************************************

Biology at the speed of Light and Beyond

http://www.futurict.eu/

A NEW KIND OF SOCIO-INSPIRED TECHNOLOGY 

http://edge.org/conversation/a-new-kind-of-social-inspired-technology 

Those properties as social capital, like trust, they result from social network interactions. We've seen that one of the biggest problems of the financial crisis was this evaporation of trust. It has burned tens of thousands of billion dollars. If we would learn how to stabilize trust, or build trust, that would be worth a lot of money, really. Today, however, we're not considering the value of social capital.

*


FuturICT logo

https://vimeo.com/search/page:3/sort:relevant/format:thumbnail?q=FuturICT

FuturICT for Economics 

https://vimeo.com/39187413

*

EDGE

*

 


1*)


"When the idea formed of Divinity is the fruit of true spiritual culture, its intimate re-action on the inner perfection is at once beneficial and beautiful. All things assume a new form and meaning in our eyes when regarded as the creatures of forecasting design, and not the capricious handiwork of unreasoning chance. The ideas of wisdom order, and adaptative forethought,—ideas so necessary to the conduct of our own actions, and even to the culture of the intellect,—strike deeper root into our susceptible nature, when we discover them everywhere around us. The finite becomes, as it were, infinite; the perishable, enduring; the fleeting, stable; the complex, simple,—when we contemplate one great regulating Cause on the summit of things, and regard what is spiritual as endlessly enduring. Our search after truth, our striving after perfection, gain greater certainty and consistency when we can believe in the existence of a Being who is at once the source of all truth, and the sum of all perfection. The soul becomes less painfully sensible of the chances and changes of fortune, when it learns how to connect hope and confidence with such calamities. The feeling of receiving everything we possess from the hand of love, tends no less to exalt our moral excellence and enhance our happiness. Through a constant sense of gratitude for enjoyment—through clinging with fond trustfulness to the object towards which it yearns, the soul is drawn out of itself, nor always broods in jealous isolation over its own sensations, its own plans, hopes, and fears. Should it lose the exalting feeling of owing everything to itself, it still enjoys the rapture of living in the love of another,—a feeling in which its own perfection is united with the perfection of that other being. It becomes disposed to be to others what others are to it; it would not that they too should receive nothing but from themselves, in the same way that it receives nothing from others."

Wilhelm von Humboldt, The Limits of State action; 1792(CHAPTER VII.
Religion)

The Synthesis