- -

ከሃይል ንቀት ወደ ዕውቀትና ንቃት ለህዝባዊ ዕድገት

ዕው

ስማ ስሚ ስሙ በስመ አብ ቢስሚላሂ በሉ፤

በቅላጼ መልክት፤ ይታደስ-ይቀደስ ትውልደ-ብርሃኑ፤

በተቻለው መጠን፤ በተፈለገ ለት፤ ቀን ይወጣል አሉ።

እንደ መሃል ምሥራቅ፤ አፍሪቃ ሰሜኑ፤

ኢትዮጵያም ይደርሳል ፅዋው መኅበሩ፤

Beautiful Minds of Addis Tiwlid 2012 1*)

Search

Wednesday, August 22, 2012

Promoting Humanism

Logo for SMNE Solidarity Movement for a New Ethiopia

"ልዩ ጉዞ" would like to fully promote the Objectives of SMNE:

"HUMANITY before ETHNICITY"

http://www.solidaritymovement.org/

In these context please read:August 19, 2012


Mr. Obang Metho Calls for Calm, Caution and Dialogue
Meles Zenawi, prime minister of Ethiopia—the darling of the West, but a ruthless strongman to his own people—has passed away. After two months of rumors and speculation about his death or incapacitation, the government of Ethiopia finally announced his death. No one expected, even two months ago, that Meles’ 21-year long, iron-fisted control over the one-party government of the Tigrayan Peoples’ Liberation Front (TPLF)—which controlled the coalition government of the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF)—would come to such an abrupt end. Meles’ absence will challenge the entire system and we must be ready, but patient.  read.

የማያቋርጥ የደወል ጥሪ [ተለዩ]


በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የጭቆና ጠፍሩን አጥብቆ ላለፉት 20 ዓመታት የአፈና ስርዓቱን የዘረጋው ህወሃት/ኢህአዴግ የፈፀማቸው አስከፊ ተግባራትና ሊረሳ የማይችል ታሪካዊ ስህተት ከግብረ አበሮቹ ጋር ለፍርድ የሚቀርብበት  ቀን እየተቃረበ መሄዱ ማንም የሚክደው ሃቅ አይደለም፡፡ ሆኖም የጋራ ንቅናቄያችን የቆመበት መሰረቱ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ መሰጠት በመሆኑ ወደፊት ሊፈጠር የሚችለው እጅግ ያሳስበዋል።

በዚሁ ሰብዓዊነትን በሚያስቀድመው የዕምነታችን መሰረት በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የህወሃት/ኢህአዴግን  የአፈና ጡንቻ በማፈርጠም ራሳቸውንም ሆነ ወንድምና እህቶቻቸውን፣ እናትና አባቶቻቸውን፣ ታናናሽ ልጆቻቸውንና መተኪያ የሌላት አገራቸው ላይ እየተፈፀመ ላለው አስነዋሪ ግፍ ተባባሪ የሆኑ የስርአቱ ታዛዦችን ከማይቀረው ፍርድ ለመታደግ ድርጅታችን ወሰን።

የጋራ ንቅናቄያችን ሥራ አስፈጻሚ በጥፋት ጎራ የተሰለፉት ዜጎች ወደ ልባቸው  በመመለስ ኢትዮጵያን ነፃ ለማውጣት በሚደረገው ትግል ውስጥ በህቡዕ ተሳታፊ እንዲሆኑ፣ ባሉበት ሆነው በልባቸው ስርዓቱን እንዲለዩ፣ መከፈል ያለበትን ዋጋ እንዲከፍሉና በነሱ ድጋፍ የፈረጠመውን የህወሃት/ኢህአዴግ ስርዓት የአፈና ጡንቻ እንዲያኮሰምኑ ጥሪ እንዲተላለፍላቸው አሁንም ለሰብዓዊነት ካለው የቀደመ ዓላማው በመነሳት ተስማማ።

በዚሁ ስምምነት መሠረት የጥሪውን መልዕክት ታስተላልፍ ዘንድደወልተፈጠረች።

ለህወሃት/ኢህአዴግና በአምሳያው ለተፈጠሩት ድቃይ ድርጅቶች የፖሊት ቢሮ አባላት፣ ለክልል መስተዳድር ኃላፊዎች፣ ለሚኒስትሮች፣ ለአምባሳደሮችና የየኤምባሲው ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ ለቢሮ ኃላፊዎች፣ ልማታዊ ባለሃብቶች፣ ለተለያዩ የመዋቅር መሪዎች፣ ለወጣት ክንፎች፣ ለዞንና መንግሥታዊ ተቋማት፣ ወዘተ የአደረጃጀት እርከኑን በመከተል ደወል በየሳምንቱ ትደርስ ጀመር። ደወል ያፈራችውን ፍሬ ለጊዜው መዘርዘሩ ባያመችም የደወልን ጥሪ የተቀበሉና ለደወል ጥሪ ምላሽ የሰጡ ጥቂት እንዳልሆኑ ከድርጅታችን የህዝብ ግንኙነት ግብረኃይል የአፈጻጸም ሪፖርት ተረድተናል።

የደወልን መልዕክት የተቀበሉ ያሉትን ያህል፣ ጥሪው ያስደነገጣቸው “አውራ” አመራሮችና የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳይ ፅህፈት ቤት ለጋራ ንቅናቄያችን ዋና ዳይሬክተር አዲስ “የፖለቲካ ሹመት” በመስጠት ድርጅታችን አጥብቆ የሚጸየፈውንና የሚኮንነውን የሽብርተኛነት ታፔላ ለጥፈዋል። ድርጅታችን የእንዲህ ዓይነቱ ፍረጃ መነሻ በውል ስለሚረዳ አይሸበርም። ይልቁኑም አዲሲቷ ኢትዮጵያን ለማየት ካለው ታላቅ ራዕይ አንጻር የጀመረውን ትግል፣ የዓላማው የመሰረት ድንጋይ የሆነውን ከዘር ይልቅ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ የሚሰጠውን መርህ ከፍ በማድረግ ይቀጥላል። ለሰብአዊ መብት መከበር፣ ለፍትሕ መስፈንና ለዕርቅ ይሟገታል።

በመሆኑም የጀመርነው አገርን የማዳንና የኢትዮጵያን መከራ የማሳጠር ትግል ከማጠናከር አኳያ እስካሁን በደወል ቁ.1 - ቁ.10 ያስተላለፍነውን ወገናዊ ጥሪ መላው ኢትዮጵያዊ እንዲያውቀው እንደሚከተለው በይፋ አቅርበነዋል። አገር የምትድነውና የምታድገው በዜጎቿ ቀናና በጎ ኅብረት በመሆኑ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ የሚሰጠውን የአዲሲቷን ኢትዮጵያ ግንባታ እናፋጥን ዘንድ የደወል መልዕክት የአመለካከትና የፖለቲካ ድንበር የለውምና ለሁላችንም አገር ወዳዶች ነው።

የደወል ጥሪ መቼም የሚያቆም አይደለም፡፡ በአገር ውስጥ እጅግ በርካታ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን ጋር በተለያየ መስኩ ያለንን የጠበቀ ግንኙነት አጠናክረን በመቀጠል ከዘረኝነት ይልቅ ሰብዓዊነትን መሠረት ያደረገች አዲሲቷ ኢትዮጵያን ለመመሥረት ትግላችን ይቀጥላል፡፡ ከአገር ውስጥና ከውጪ በሚደርሱን መረጃዎችና የድጋፍ ዕርዳታዎች አጋዥነትም የደወል ጥሪ በተለያየ መልኩ ይቀጥላል፡፡

ደወል ቁ.1 - ቁ.10 ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ፡፡

 

No comments:

Post a Comment

1*)


"When the idea formed of Divinity is the fruit of true spiritual culture, its intimate re-action on the inner perfection is at once beneficial and beautiful. All things assume a new form and meaning in our eyes when regarded as the creatures of forecasting design, and not the capricious handiwork of unreasoning chance. The ideas of wisdom order, and adaptative forethought,—ideas so necessary to the conduct of our own actions, and even to the culture of the intellect,—strike deeper root into our susceptible nature, when we discover them everywhere around us. The finite becomes, as it were, infinite; the perishable, enduring; the fleeting, stable; the complex, simple,—when we contemplate one great regulating Cause on the summit of things, and regard what is spiritual as endlessly enduring. Our search after truth, our striving after perfection, gain greater certainty and consistency when we can believe in the existence of a Being who is at once the source of all truth, and the sum of all perfection. The soul becomes less painfully sensible of the chances and changes of fortune, when it learns how to connect hope and confidence with such calamities. The feeling of receiving everything we possess from the hand of love, tends no less to exalt our moral excellence and enhance our happiness. Through a constant sense of gratitude for enjoyment—through clinging with fond trustfulness to the object towards which it yearns, the soul is drawn out of itself, nor always broods in jealous isolation over its own sensations, its own plans, hopes, and fears. Should it lose the exalting feeling of owing everything to itself, it still enjoys the rapture of living in the love of another,—a feeling in which its own perfection is united with the perfection of that other being. It becomes disposed to be to others what others are to it; it would not that they too should receive nothing but from themselves, in the same way that it receives nothing from others."

Wilhelm von Humboldt, The Limits of State action; 1792(CHAPTER VII.
Religion)

The Synthesis